
ትምራን ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ሴት ባለሞያዎች እና ሴታዊት ጋር በመሆን ሴቶች በሀገራዊ ምክክር መድረክ ላይ ስለሚኖራቸው ሚና በተመለከተ የመልእክት ማጥራት ምክክር መጋቢት 04 ቀን 2015 ዓ.ም በሐርመኒ ሆቴል አካሄደች።
የመልእክት ማጥራት ምክክሩ የካቲት 15 ቀን 2015 ዓ.ም የተካሄደውን ውይይት ተከትሎ የመጣ ነው።
በምክክሩ ላይ ተለይተው የተጣሩት መልእክቶች ሴቶች በብሔራዊ ምክክሩ ላይ ሊኖራቸው ስለሚገባው ሚና እንደ ሚዲያው ዓይነት ተቀርፀው ይሰራጫሉ።
ትምራን፣ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኀን ሴት ባለሞያዎች እና ሴታዊት በሀገራዊ ምክክር መድረክ ሂደት ውስጥ ሴቶች ትርጉም ያለው ተሳትፎ እንዲኖራቸው ለማስቻል በ50 የሲቪክ ማኅበራት የተመሠረተው ጥምረት ለሴቶች በሀገራዊ ምክር መድረክ አባል ናቸው።
TIMRAN, together with EMWA and Setaweet, held a message-refining session
TIMRAN, together with EMWA and Setaweet, held a message-refining session on the role of women in the National Dialogue at Harmony Hotel on March 13, 2023.
The message refining session came after an ideation workshop conducted on February 22, 2023, that focused on message crafting.
The refined messages are expected to be customized for different media to create awareness on the role of women in the Ethiopian National Dialogue.
TIMRAN, EMWA, and Setaweet are among the 50 members of the Coalition for Women’s Voice on the National Dialogue that aspires to women’s real representation in the National Dialogue Processes.