Skip to content

በፖለቲካ ውስጥ የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች በተመለከተ ለፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ተጠናቀቀ

በሲኤስኤስፒ ሁለት ድጋፍ በትምራን አስተባባሪነት ላለፉት አራት ቀናት በፖለቲካ ውስጥ የሚፈጸሙ ጾታዊ ጥቃቶች በተመለከተ ለፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና የካቲት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ላይ ተጠናቀቀ።

በሥልጠናው ማጠናቀቂያ ላይ የትምራን ሥራ አስኪያጅ ኢየሩሳሌም ሶሎሞን ለተሳታፊዎች የምስክር ወረቀት ሰጥተዋል። 

The four-days training on GBV in politics given to political party members, organized by TIMRAN, with the support of CSSP II concluded on February 24, 2023.

TIMRAN Executive Directress, Eyerusalem Solomon, hand over certificates to participants.

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *