በትምራን አዘጋጅነት ለኢትዮጵያ ሴት ፖለቲካ ፓርቲ አባላት ጥምረት ከየካቲት 28 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ በመሰጠት ላይ የሚገኘው የፖለቲካ ተግባቦት እና የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ክሂሎት ሥልጠና ቀጥሏል።
በሁለተኛ እና ሦስተኛ ቀን ውሎ ፖለቲካዊ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ተግባቦት ጋር በተያያዘ መራጮችን የማሳመን ፖለቲካ ቅስቀሳ ዘመቻ፣ ዕጩ መራጮችን የማሳመን ሂደቶች እና ብልሃቶች እንዲሁም የፖለቲካ ትረካዊ የምርጫ ቅስቀሳ የማሳመን ስልት እና የፖለቲካዊ ተግባቦት የማሳመን አተገባበር በሚሉ ርእሰ ጉዳዮች ሥልጠናው እየተሰጠ ይገኛል።
ከሲቪክ ማኅበራት ድጋፍ ፕሮግራም 2 በተገኘ የገንዘብ እገዛ እየተሰጠ ያለው ሥልጠና በነገው ዕለት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
The political communication and election campaign skill training organized by TIMRAN to the coalition for Ethiopian Women politician members’ starting from March 07, 2023 and continued.
On the second and third days of the training topics related to political election campaign communication included persuading the electorate, processes, and techniques to persuade, political narration election campaign persuasion, and political communication persuading execution deliberated to the trainers.
The training which is supported by CSSP2 is expected to conclude on March 10, 2023.




